This is the official channel of AAU-MSU.
Group: @aaumsu_discussion
Youtube: youtube.com/@aaumsu
Twitter: x.com/aaumsu12
Facebook: facebook.com/profile.php?id=100087931837303
Contact us: @Aaumuslimstudentsunion1
Email: [email protected]
Join @aaumsu for exclusive youtubecomaaumsu and facebook content and discussions in 1
የሰፈረሰላም ተማሪዎች ቅሬታቸውን በካምፓሱ ባሉ ሳጥኖች ውስጥ በፅሁፍ እያስገቡ ነው
"አለባበሴ በእምነቴ የታዘዝኩት ማንነቴ እና አውልቄ ልጥለው የማልችለው ነገር ከመሆኑ ጋር ዩኒቨርስቲው ይህንን አድርጌ እንዳልማር መከልከሉ ከትምህርቴ እና ማንነቴ እንድመርጥ የሚያስገድድ በመሆኑ ዩኒቨርስቲው መመሪያውን እንዲያሻሽል እጠይቃለሁ።"
"በአንቀፅ 6.6 ምክንያት ከቃላት ጀምሮ የተለያየ እንግትል እና የመብት ጥሰት እየደረሰብኝ ስለሆነ መመሪያው ይሻሻል ዘንድ እጠይቃለሁ።"
"A university should be a place of belonging where diversity is embraced and every student feels respected. But when we see our university it is isolating muslim students from the institution . I kindly urge the administration to reconsider article 6.6 and to restore our rughts."
ከገቡ መልዕክቶች መካከል ናቸው። ሁላችንም ወደ ቅሬታ ሳጥኖች እየሄድን ቅሬታዎቻችንን እናስገባ። ድምፃችንን በስነ- ስርዓት እናሰማ። ለቅሬታችን ምላሽ ይሰጡ ዘንድ እንጠይቅ።
ያስገባችሁትን ቅሬታ https://t.me/Niqab_issueBot ላኩልን።